የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በቀረቡ የዲሲፕሊን መዝገቦች ላይ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
********************* የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ መጋቢት 25 ቀን 2016 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የፌደራል ዳኞች የስነ ምግባር ጉዳዮች ኮሚቴ መርምሮ ባቀረባቸው የውሳኔ ሃሳቦች ላይ ተወያይቶ የስነ ምግባር ደንብ ጥሰት አቤቱታ በቀረበባቸው 10 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ላይ መልስ እንዲሰጡ ውሳኔ አስተላለፏል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ ክስ የቀረበባቸው ሌሎች ሁለት የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች የቀረበባቸው አቤቱታ የማያስከስስ […]
የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በቀረቡ የዲሲፕሊን መዝገቦች ላይ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ Read More »