Federal Judicial Administration Council Secretariat

መግለጫ

የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የስነ-ምግባር ጥፋት በፈጸሙ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የፌዴራል ፍርድ ቤት ሬጅስትራር ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ አስተላለፈ፡፡

››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››››› የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሚያዚያ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የዲሲፕሊን ክስ በቀረበባቸው አስራ ሁለት የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና በአንድ ሬጅስትራር ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ በዚህም መሰረት ጉባኤው በእለቱ በዳኞች ስነ ምግባር ኮሚቴ በቀረቡ የውሳኔ ሃሳቦች ክሶች ዙሪያ ተወያይቶ  አንድ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሬጅስተራር በፈጸሙት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ከስራ […]

የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የስነ-ምግባር ጥፋት በፈጸሙ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የፌዴራል ፍርድ ቤት ሬጅስትራር ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ Read More »

The Federal Judicial Council passed a disciplinary decision on federal court judges and federal court registrars who committed misconduct.

The Federal Judges’ Assembly held a regular meeting on April 4, 2016 and passed a disciplinary decision on twelve federal court judges and one registrar.Accordingly, the assembly discussed the cases submitted by the Judges’ Ethics Committee that day. to dismiss a federal court registrar for a serious disciplinary offence; two judges of the federal court

The Federal Judicial Council passed a disciplinary decision on federal court judges and federal court registrars who committed misconduct. Read More »