Federal Judicial Administration Council Secretariat

የግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተር ተግባራት

  • የተቋሙን የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መምራት፣ መቆጣጠርና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤
  • የአጭር የመካከለኛና የረጅም ጊዜ እቅድ ያወጣል፣ ያደራጃል፣ ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፡፡
  • የበጀት ጥያቄ እና አፈጻጸም ሪፖርቶች በወቅቱ መቅረባቸውን ይከታተላል፣ የአሰራር ማሻሻያዎችን ይቀይሳል ፈርሞ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ 
  • አስፈላጊ የሆኑ የስራ መገልገያ መሳሪያዎችን እና የሰው ሃይል እንዲሟላ ያደርጋል
  • የሰራተኞችን የስራ ዕቅድ አፈጻጸም በመሙላት ለሚመለከተው አካል ይልካል
  • የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ቡድኖችና ባለሙያዎች የሚበረታቱበትን አሰራር ያመቻቻል
  • ከየዘርፉ የሚቀርቡ የግዥና የክፍያ ጥያቄዎችን አስፈላጊነት በማጥናት  የግዢ ሰነዶች፣ የክፍያ ቼክና ማዘዣዎችን በፊርማው ያጸድቃል፣